ማሕልየ መሓልይ 6:11-12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

11. በሸለቆው ውስጥ አዲስ የበቀሉትን አትክልቶች ለማየት፣ወይኑ ማቈጥቈጡን፣ሮማኑ ማበቡን ለመመልከት፣ወደ ለውዙ ተክል ቦታ ወረድሁ።

12. ይህን ከማወቄ በፊት፣ምኞቴ በሕዝቤ ንጉሣዊ ሠረገሎች መካከል አስቀመጠኝ።

ማሕልየ መሓልይ 6