ኢሳይያስ 44:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ጠራቢ በገመድ ይለካል፤በጠመኔ ንድፍ ያወጣል፤በመሮ ይቀርጸዋል፤በጸርከል ምልክት ያደርግበታል።በሰው አምሳል ይቀርጸዋል፤የሰውንም ውበት ያለብሰዋል፤በማምለኪያም ስፍራ ያስቀምጠዋል።

ኢሳይያስ 44

ኢሳይያስ 44:12-23