ኢያሱ 15:43-56 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

43. ይፍታሕ፣ አሽና፣ ንጺብ፣

44. ቅዒላ፣ አክዚብና መሪሳ ናቸው፤ ከተሞቹም ከነ መንደሮቻቸው ዘጠኝ ናቸው።

45. አቃሮን በዙሪያዋ ካሉ ሰፈሮችና መንደሮቿ ጋር፣

46. እንዲሁም ከአቃሮን በስተ ምዕራብ በአሽዶድ አካባቢ ያሉ ሰፈሮችና መንደሮቻቸው ሁሉ፣

47. አሽዶድ በዙሪያዋ ካሉ ሰፈሮችና መንደሮች ጋር፣ ጋዛ እስከ ግብፅ ደረቅ ወንዝና እስከ ታላቁ ባሕር ጠረፍ በመለስ ካሉት ሰፈሮቿና መንደሮቿ ጋር።

48. በኰረብታማዋም አገር የሚገኙ ከተሞች ደግሞ እነዚህ ናቸው፤ ሳምር፣ የቲር፣ ሶኮ

49. ደና፣ ዳቤር የምትባለው ቂርያትስና

50. ዓናብ፣ ኤሽትሞዓ፣ ዓኒም፣

51. ጎሶም፣ ሖሎንና ጊሎ፤ እነዚህም ዐሥራ አንዱ ከተሞችና መንደሮቻቸው ናቸው።

52. አራብ፣ ዱማ፣ ኤሽዓን፣

53. ያኒም፣ ቤትታጱዋ፣ አፌቃ

54. ሑምጣ፣ ኬብሮን የተባለችው ቂርያትአርባቅና ጺዖር ናቸው፤ እነዚህም ዘጠኝ ከተሞችና መንደሮቻቸው ናቸው።

55. ማዖን፣ ቀርሜሎስ፣ ዚፍ፣ ዩጣ

56. ኢይዝራኤል፣ ዮቅድዓም፣ ዛኖዋሕ፣

ኢያሱ 15