ኢያሱ 10:13 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ስለዚህ ሕዝቡ ጠላቶቹን እስኪበቀልድረስ፣ ፀሓይ ባለችበት ቆመች፤ጨረቃም አልተንቀሳቀሰችም።ይህም በያሻር መጽሐፍ ተጽፎ ይገኛል።ፀሓይ በሰማዩ መካከል ቆመች፤ ለመጥለቅም ሙሉ ቀን ፈጀባት።

ኢያሱ 10

ኢያሱ 10:3-21