ሰቆቃወ 3:23-31 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

23. ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ታማኝነትህም ብዙ ነው።

24. ራሴን እንዲህ አልሁት፤ “እግዚአብሔር ዕድል ፈንታዬ ነው፤ስለዚህ ተስፋ አደርገዋለሁ።

25. እርሱን ተስፋ ለሚያደርጉት፣ለሚፈልገውም ሰው እግዚአብሔር መልካም ነው።

26. ሰው የእግዚአብሔርን ማዳን፣ዝም ብሎ ተስፋ ቢያደርግ መልካም ነው።

27. ሰው በወጣትነቱ፣ቀንበር ቢሸከም መልካም ነው።

28. ብቻውን ዝም ብሎ ይቀመጥ፤ እግዚአብሔር አሸክሞታልና።

29. ፊቱን በዐቧራ ውስጥ ይቅበር፤ተስፋ ሊኖር ይችላልና።

30. ጒንጩን ለሚመታው ሰው ይስጥ፤ውርደትንም ይጥገብ።

31. እግዚአብሔር ሰውን፣ለዘላለም አይጥልምና፤

ሰቆቃወ 3