ማሕልየ መሓልይ 5:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እኅቴ ሙሽራዬ፣ ወደ አትክልት ቦታዬ መጥቻለሁ፤ከርቤዬን ከቅመሜ ጋር ሰብስቤአለሁ፤የማር እንጀራዬን ከነወለላው በልቻለሁ፤ወይኔንና ወተቴንም ጠጥቻለሁ።ወዳጆች ሆይ፤ ብሉ፤ ጠጡ፤እናንት ፍቅረኞች ሆይ፤ እስክትረኩ ጠጡ።

ማሕልየ መሓልይ 5

ማሕልየ መሓልይ 5:1-9