ገላትያ 4:27 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እንዲህ ተብሎ ተጽፎአልና፤“አንቺ የማትወልጅ መካን ሆይ፤ደስ ይበልሽ፤አንቺ አምጠሽ የማታውቂ፣በእልልታ ጩኺ፤ባል ካላት ይልቅ፣የብቸኛዪቱ ልጆች በዝተዋልና።”

ገላትያ 4

ገላትያ 4:17-31