ዘካርያስ 9:15 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔር ጸባኦትም ይከልላቸዋል፤ጠላቶቻቸውን ይደመስሳሉ፤በድንጋይ ወንጭፍም ያሸንፋሉ፤ይጠጣሉ፤ በወይን ጠጅ እንደ ሰከረ ሰው ይጮኻሉ፤የመሠዊያውን ማእዘኖች ለመርጨት፣እንደ ተዘጋጀ ዕቃ፣ እነርሱም እንደዚሁ ተሞልተዋል።

ዘካርያስ 9

ዘካርያስ 9:5-17