14. ከኤሉስ ተነሥተው በራፊዲም ሰፈሩ፤ በዚያም ሕዝቡ የሚጠጣው ውሃ አልበረም።
15. ከራፊዲም ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።
16. ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በቂብሮት ሃታቫ ሰፈሩ።
17. ከቂብሮት ሃታቫ ተነሥተው በሐጼሮት ሰፈሩ።
18. ከሐጼሮት ተነሥተው በሪትማ ሰፈሩ።
19. ከሪትማ ተነሥተው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።
20. ከሬሞን ዘፋሬስ ተነሥተው በልብና ሰፈሩ።
21. ከልብና ተነሥተው በሪሳ ሰፈሩ።