39. በሶፋን በኩል፣ የሶፋናውያን ጐሣ፣በሑፋም በኩል፣ የሑፋማውያን ጐሣ፤
40. የቤላ ዘሮች በአርድና በናዕማን በኩል፤በአርድ በኩል፣ የአርዳውያን ጐሣ፣በናዕማን በኩል፣ የናዕማናውያን ጐሣ፤
41. እነዚህ የብንያም ጐሣዎች ሲሆኑ፣ ከእነዚህም የተቈጠሩት አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ።
42. የዳን ዘሮች በየጐሣቸው እነዚህ ነበሩ፤በስምዔ በኩል፣ የሰምዔያውያን ጐሣዎች።እነዚህ እንግዲህ የዳን ጐሣዎች ሲሆኑ፣
43. ሁሉም የሰምዔያውያን ጐሣዎች ነበሩ፤ ከእነዚህ የተቈጠሩት ደግሞ ሥልሳ አራት ሺህ አራት መቶ ነበሩ።