ኤርምያስ 22:30 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤“አንድ እንኳ የረባ ዘር የማይወጣለት፣አንድ እንኳ በዳዊት ዙፋን የሚቀመጥ፣ወይም በይሁዳ የሚገዛ የማይኖረው ነውና፤በሕይወት ዘመኑ የማይከናወንለት፣መካን ሰው ብላችሁ መዝግቡት።”

ኤርምያስ 22

ኤርምያስ 22:20-30