ኢያሱ 7:26 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

በአካንም ላይ እስከ ዛሬ ድረስ የሚታየውን ታላቅ የድንጋይ ቊልል ከመሩበት፤ ከዚያም እግዚአብሔር ከአስፈሪ ቊጣው ተመለሰ፤ ስለዚህ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ያ ስፍራ የአኮር ሸለቆ ተባለ።

ኢያሱ 7

ኢያሱ 7:19-26