ኢያሱ 15:28-44 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

28. ሐጸር ሹዓል፣ ቤርሳቤህ፣ ቢዝዮትያ

29. በኣላ፣ ዒዪም፣ ዓጼም፣

30. ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሔርማ፣

31. ጺቅላግ፣ ማድማና፣ ሳንሳና

32. ልባዎት፣ ሺልሂም፣ ዓይንና ሪሞን ናቸው፤ ባጠቃላይም ከተሞቹና መንደሮቻቸው ሃያ ዘጠኝ ናቸው።

33. በምዕራቡ በኰረብታዎች ግርጌ ያሉት ደግሞ እነዚህ ናቸው፤ ኤሽታኦል፤ ጾርዓ፣ አሽና

34. ዛኖዋ፣ ዓይንገኒም፣ ታጱዋ፣ ዓይናም፣

35. የርሙት፣ ዓዶላም፣ ሰኰት፣ ዓዜቃ፣

36. ሽዓራይም፣ ዓዲታይም፣ ግዴራ፣ ግዴሮታይም ናቸው፤ ከተሞቹም ከነ መንደሮቻቸው ዐሥራ አራት ናቸው።

37. ጽናን፣ ሐዳሻ፣ ሚግዳልጋድ፣

38. ዲልዓን፣ ምጽጳ፣ ዮቅትኤል፣

39. ለኪሶ፣ ቦጽቃት፣ ዔግሎን፣

40. ከቦን፣ ለሕማስ፣ ኪትሊሽ፣

41. ግዴሮት፣ ቤትዳጎን፣ ናዕማና መቄዳ ናቸው፤ ከተሞቹም ከነ መንደሮቻቸው ዐሥራ ስድስት ናቸው።

42. ልብና፣ ዔትር፣ ዓሻን

43. ይፍታሕ፣ አሽና፣ ንጺብ፣

44. ቅዒላ፣ አክዚብና መሪሳ ናቸው፤ ከተሞቹም ከነ መንደሮቻቸው ዘጠኝ ናቸው።

ኢያሱ 15