ኢሳይያስ 58:11 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እግዚአብሔር ሁል ጊዜ ይመራሃል፤ፀሓይ ባቃጠለው ምድር ፍላጎትህን ያሟላል፤ዐጥንትህን ያበረታል፤በውሃ እንደ ረካ የአትክልት ቦታ፣እንደማይቋርጥም ምንጭ ትሆናለህ።

ኢሳይያስ 58

ኢሳይያስ 58:10-13