8. መዓዝያ፣ ቤልጋይ፣ ሸማያ፤እነዚህ ካህናት ነበሩ።
9. ሌዋውያኑ፦የአዛንያ ልጅ ኢያሱ፣ ከኤንሐዳድ ወንዶች ልጆች ቢንዊ፣ ቀድምኤል፣
10. ወንድሞቻቸው፦ሰባንያ፣ ሆዲያ፣ ቆሊጣስ፣ ፌልያ፣ ሐናን፣
11. ሚካ፣ ረአብ፣ ሐሸብያ፣
12. ዘኩር፣ ሰራብያ፣ ሰበንያ፣
13. ሆዲያ፣ ባኒ፣ ብኒኑ።
14. የሕዝብ መሪዎች፦ፋሮስ፣ ፈሐት፣ ሞዓብ፣ ኤላም፣ ዛቱዕ፣ ባኒ፣
15. ቡኒ፣ ዓዝጋድ፣ ቤባይ፣
16. አዶንያስ፣ በጉዋይ፣ ዓዲን፣