ማሕልየ መሓልይ 4:8 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ሙሽራዬ ሆይ፤ ከሊባኖስ አብረሽኝ ነዪ፤አዎን ከሊባኖስ አብረሽኝ ነዪ፤ከአንበሶች ዋሻ፣ከነብሮች ተራራ፣ከኤርሞን ራስ፣ ከሳኔር ጫፍ፣ከአማና ዐናት ውረጂ።

ማሕልየ መሓልይ 4

ማሕልየ መሓልይ 4:7-16