መክብብ 4:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

እንደ ገና ከፀሓይ በታች የሚደረገውን ግፍ ሁሉ አየሁ፤ አስተዋልሁም፤የተገፉትን ሰዎች እንባ ተመለከትሁ፤የሚያጽናናቸውም አልነበረም፤ኀይል በሚገፏቸው ሰዎች እጅ ነበረ፤የሚያጽናናቸውም አልነበረም።

መክብብ 4

መክብብ 4:1-8