2 ተሰሎንቄ 1:12 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

ደግሞም እንደ አምላካችንና እንደ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ መጠን የጌታችን የኢየሱስ ስም በእናንተ ዘንድ እንዲከብርና እናንተም በእርሱ እንድ ትከብሩ ይህን እንጸልያለን።

2 ተሰሎንቄ 1

2 ተሰሎንቄ 1:10-12