1 ሳሙኤል 4:1 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

የሳሙኤልም ቃል ወደ እስራኤል ሁሉ ደረሰ።በዚያ ዘመን እስራኤላውያን ፍልስጥኤማውያንን ሊወጉ ወጡ፤ እስራኤላውያን በአቤንኤዘር፣ ፍልስጥኤማውያን ደግሞ በአፌቅ ሰፈሩ።

1 ሳሙኤል 4

1 ሳሙኤል 4:1-5